Search This Blog

Monday, December 22, 2014

ቅ/ ሲኖዶሱ በአድባራት ሓላፊዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው ” /ፓትርያርኩ/

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ ‹‹የቤተ ክርስቲያን አባቶችና ቤተ ክርስቲያን ዕውቅና በሰጠችው ማኅበር ላይ ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል›› ባላቸው አንዳንድ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አድባራት አስተዳዳሪዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ አፈጻጸም ‹‹ሕገ መንግሥቱንና ሰብአዊ መብትን የሚፃረር ነው›› በሚል ፓትርያርኩ ማገዳቸው ተገለጸ፡፡
ፓትርያርኩ ባለፈው ኅዳር 30 ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በጻፉት ደብዳቤ ‹‹አፈጻጸሙ እንዲቆይ›› በማለት ያገዱት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በጠቅላይ ቤተ ክህነት በተካሔዱ ጉባኤዎች÷ ‹‹ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል፤ ይህም አነጋገር ጉባኤውን ቅር አሰኝቷል፤›› ያላቸው የአድባራት አስተዳዳሪዎች፤ቀኖናዊ ምክርና ተግሣጽ እንዲሰጣቸው በአንድ ድምፅ ተስማምቶ ያሳለፈው እንደነበር ተጠቅሷል፡፡
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በመንበረ ፓትርያርክና በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሾች በተካሔዱት ስብሰባዎች የቤተ ክርስቲያኒቱን መልካም አስተዳደርና ወቅታዊ ችግሮች የተመለከቱ የጉባኤተኞች አስተያየቶችና ሐሳቦች መቅረባቸውን በደብዳቤያቸው ያስታወሱት ፓትርያርኩ፤ ተሰብሳቢዎቹ ሐሳባቸውንና አስተያየታቸውን በግልጽ መናገራቸውና አሉ የተባሉ ችግሮች መፍትሔ እንዲያገኙ መጠየቃቸው ‹‹በዓለም አቀፍ ደረጃም ኾነ በሀገራችን ለሕዝብ የተፈቀደ ዴሞክራሲያዊ መብት መኾኑ አያጠያይቅም›› ብለዋል፡፡ ሐሳባቸውንና አስተያየታቸውን በግልጽ ያቀረቡ ሰዎችን መገሠጽና መውቀስም ሕገ መንግሥቱን እንደሚፃረር ጠቁመዋል፡፡
ጉባኤዎቹ በቤተ ክርስቲያን ጠሪነት የተካሔዱ እንደነበሩና ተሰብሳቢዎቹም የቤተ ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት፣ አገልጋዮችና ሠራተኞች መኾናቸውን ፓትርያርኩ ጠቅሰው÷ የጎደለው እንዲሟላ የጠመመው እንዲቃና ያላቸውን አስተያየት በማቅረባቸው ተግሣጽና ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳለፈው ውሳኔ ‹‹የስብሰባ ነፃነትንና መብትን ነፍጎ ሐቁ እንዳይነገር›› የሚከለክልና ውጤቱም ‹‹ጊዜ ያለፈበትን አፈና በማንገሥ ችግሮች ተባብሰው እንዲቀጥሉ የሚያደርግ ነው›› ብለዋል፡፡ “በውይይቱ ወቅት ‹‹የዳኅፀ ልሳን ወለምታ›› አጋጥሞም ከኾነ በወቅቱ ማብራሪያና ማስተካከያ ይሰጥበታል እንጂ እንደ ከባድ ጥፋት ተቆጥሮ ሰዎች ሊገሠጹበትና ሊወቀሱበት አይገባም፤ ሕግም አይፈቅድም፡፡” ሲሉ ገልጸዋል - በደብዳቤያቸው፡፡
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ‹‹ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል›› ያላቸው አንዳንድ የአድባራት አስተዳዳሪዎች በጠቅላይ ቤተ ክህነት በኩል ቀርበው ቀኖናዊ ምክርና ተግሣጽ እንዲሰጣቸው ያሳለፈው ውሳኔ ‹‹ሕግንና ሰብአዊ መብትን የሚፃረር›› ብቻ ሳይኾን ‹‹ትልቁን ጉባኤ በታሪክና በሕግ ዐዋቂዎች ዘንድ ግምት ውስጥ የሚጥለው እንዳይኾን አቡነ ማትያስ አስጠንቅቀው፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ጉዳዩን እንደገና በጥልቀትና ከሕግ አንጻር ፈትሾ እንዲያጤነው በማለት አፈጻጸሙ እንዲቆይ አስታውቀዋል፡፡
በሕገ ቤተክርስትያን ት/ሲኖዶሱ በሙሉ ድምፅ ተስማምቶ ያሳለፈውን ውሳኔ ፓትርያርኩ የማገድ ሥልጣን እንደሌላቸው ያመለክታል፡፡ ሕገ መንግሥቱ ከተጠቀሰበት አግባብ አኳያም፣ “ቤተ ክርስቲያናችን በቂ ሕግጋት አሏት፤ እነዚህ ሕግጋት ማዕከሉ ተጠብቆ ሊሠራባቸው ይገባል፤” ሲልም ቅ/ሲኖዶሱ አሳስቧል፡፡

Thursday, December 18, 2014

አክራሪ … አሸባሪ … የሰለቸን የወያኔ መዝሙር … የፖለቲካ የበላይነት የፈጠረው አክራሪነት/አሸባሪነት የህዝቦች ስጋት ነው፡፡

ሃገሪቱን የሚያሰጋት የሃይማኖት አክራሪነት/አሸባሪነት ሳይሆን የፖለቲካ የበላይነት የፈጠረው አሸባሪነት ጽንፈኝነት እና አክራሪነት ነው:: ጥላችሁን እንዳታምኑ እየተባለ ሃይማኖት መንግሥታዊ ቅርጽ ይዞ እንዲወጣ ለማድረግ መሞከር አክራሪነት ነው፡፡
Ethiopian soldiers ride on an army truck on the road to Afgooye, south of Mogadishu«መጾም፣ መጸለይ፣ ሥርዓተ-አምልኮን መፈጸም ሃይማኖታዊ አልባሳትን መልበስ ለሃይማኖቱ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ እንጂ አክራሪነት ሊባል አይችልም፤»…የአክራሪ ክርስትና ወይንም እስልምና ቡድን መኖር የክርስትና እና እስልምና ተከታዮችን በሙሉ «አክራሪ» አስብሎ ሊያስፈርጃቸው አይችልም::አክራሪ ተብሎ የሚፈረጀው የሚራመዱ የፖለቲካ ጡዘቶች በሰዎች ላይ ሌላ እምነትን በመጫን በግዳጅ እና በሃይል ሊያስገድዱ ሲሞክሩ ይህ ማለት አህበሽን እና ተሃድሶን በጥንታውያኑ እስልምና እና ተዋህዶ ላይ በኢትዮጵያ እንደተሞከረው ማለት ነው::
አክራሪነት አሉታዊ ትርጉም ሲኖረው የራስን እምነትና አመለካከት በሌሎች ላይለመጫን መሞከር ነው፡፡ ሃይማኖት መንግሥታዊ ቅርጽ ይዞ እንዲወጣ ለማድረግ መሞከር ራሱ አክራሪነት ነው፡፡ አክራሪነት የፖሊቲካ ገጽታ ያለው ነው፡፡ ኾኖም ግን ሃይማኖትን ማጥበቅ አክራሪነት አይደለም፡፡ሃይማኖት ፍጹም እውነታን በፍጹም እምነት ስለሚቀበል ከሌሎች ግላዊ አስተሳሰቦች የተለየ ነው፡፡ የሃይማኖት መገለጫዎችን መጠቀም የዚያን ሃይማኖት ጥልቀት የሚያሳይ እንጂ እንደ ችግርም የሚወሰድ ወይም አክራሪነት ሊኾን አይችልም፡፡ «መጾም፣ መጸለይ፣ ሥርዓተአምልኮን መፈጸም ሃይማኖታዊ አልባሳትን መልበስ ለሃይማኖቱ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ እንጂ አክራሪነት ሊባልአይችልም፤» ይላሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡
የአክራሪነትና የአጥባቂነት ፅንሰ ሐሶቦች በጥሩ ኹኔታ ተለይተው ተገልጸዋል፡፡ አንዳንድ ሰነዶች ወያኔም ለይስሙላ የገለበጣቸው ሰነዶቹ አክራሪነትንና አጥባቂነትን በአግባቡ ለይተውና ተንትነው ያስቀምጣሉ፡፡ በዚሁ መሠረት አጥባቂነትን፣ ‹‹የግል ሃይማኖትን ሃይማኖቱ በሚያዘው መሠረት ሳይንጠባጠብ ሁሉንም ትእዛዛት መፈጸም ነው፤» በማለት ሲፈታው አክራሪነትን ደግሞ፣ «ከራስ እምነት ወጥቶ ሌላውን መተንኮስና የሌሎችን ሃይማኖት መኖር አለማመንና አለመፍቀድወይም ሌሎቹን አስገድዶ የራስ እምነት ተከታዮች ለማድረግ መጣር ነው፤» ይላል፡፡ በተግባር ላይ አለመዋሉ እና በጣልቃ ገብነት መተርጎሙ ጉዳት አመጣ እንጂ::
ከዚህ ብያኔ ስንነሣ ክርስቲያንም ሆነ ሙስሊም ከርሱ ውጭ የኾኑትን የሌሎቹን መኖር የማይቀበልና ከግለሰቦቹ ፈቃድ ውጭ አስገዳጅ እስከኾነ ድረስ እርሱን አክራሪ ማለት ይቻላል፡፡መብትን መጠየቅ ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት መሸሽ አክራሪነት አይደለም:: በዚህ መልኩ አክራሪው ይህንኑ ድርጊት ሊፈጽም የተነሣውን ቡድን ብቻ እንጂ «አክራሪው ቡድን» የወጣበትን/የተገኘበትን ቤተ እምነት ሊወክል አይችልም፡፡ ስለዚህ በአለማቀፍ ደረጃ የአክራሪ ክርስትና እና እስልምና ቡድን መኖር የክርስትና እና እስልምና ተከታዮችን በሙሉ «አክራሪ»

Wednesday, December 17, 2014

ለጋዜጠኞች ቦታ የነፈገው፤ “በአርቲስቶች” ፍቅር የተንሸዋረረው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽ/ቤት

በአንድ ወቅት የኢትዮ-ቻናል ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ፣ ወደ ሕዳሴ ግድብ በተደረገ ጉዞ ጋዜጠኞች ላይ የደረሰውን እንግልት አስመልክቶ “የጋዜጠኛ ዋጋው ስንት ነው” በሚል ርዕስ አንድ ጹሁፍ አስነብቦ ነበር። ይህን ጽሁፍ ከመፃፉ በፊት በጉዞው ላይ የነበርነውን ጋዜጠኞች ብዙ አነጋግሯል። ችግሩ የተፈጠረው ወደ ሕዳሴ ግድብ ጉዞ እያደረግን በነበረበት ጊዜ ነበር። የጹሁፉ ይዘት ከሕዳሴው ግድብ ጋር እንዳይያያዝ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት ምክረ ሃሳብ እንዳስቀመጥን አስታውሳለሁ። አንዳንዶቻችን ከዚህም በላይ ርቀን ሄደን፣ ሊፃፍ የታሰበው ጽሁፉ ቀርቶ ቅሬታውን ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ በአማራጭነት አቅርበንም ነበር። በመጨረሻ ግን መፃፍ ወይንም አለመፃፉ የሚዲያ ተቋሙ ውሳኔ እንዲሆን ተስማማን።
ይህን መጥፎ የጉዞ ትዝታ ማስታወስ ባንፈልግም ፌዴሬሽን ም/ቤት ጽ/ቤት ከቤንሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጋር በመተባበር ባዘጋጀው ዘጠነኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ዳግም የተዝረከረከ አሰራር መደገሙ፣ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ሆኗል። መሠረታዊ ችግሩ የፌዴሬሽንም ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ጽ/ቤታቸው በ“አርቲስቶች” እና በሚዲያ ባለሙያዎች መካከል ያላቸው የተንሸዋረረ አመለካከት ነው። ይህ የተንሸዋረረ አመለካከት ግለሰባዊ ወይም ተቋማዊ ይሁን ለጊዜው እንተወው። በእርግጠኝነት ግን ተቋማዊ አመለካከት እንደማይሆን እምነቱ አለኝ። ለማንኛውም መታረም ስላለባቸው አግባቦች ግን የተወሰነ ማለቱ ለሁሉም የሚበጅ ነው። የፌዴሬሽን ም/ቤት ጽ/ቤትም ይህንን አስተያየት በቀናነት ተመልክቶ ለቀጣይ ሥራው በግብአትነት ይወስደዋል ብዬም አምናለሁ።
ወደ ሁነኛው የጽሁፌ ጭብጥ ከመንደርደሬ በፊት በኪነጥበብ ላይ በተሰጡት የትርጓሜና የፍቺ ብያኔዎች ላይ አንድ ሁለት ኀሳቦችን መሰንዘር እሻለሁ። ኪነ ጥበብ (Art) ከሚያካትታቸው ዘርፎች በስፋት የሚጠቀሱት ሥነ-ጽሁፍ፣ ሥዕል፣ ቅርፃቅርጽ፣ ሙዚቃ፣ ቲያትር እንዲሁም ሲኒማ ናቸው። ኪነ ጥበብ ተጨባጭ እውነታዎችን የሚያንጸባርቀው በኪነ ጥበባዊ ምስሎች ሲሆን ምስሎቹን የሚገልጽበት መንገድና የሕውስታ (sensation)፣ እና የሥነ አመክንዮ (Logic)፣ የጭብጥ (concept)ና የረቂቅ (abstract)፣ የግላዊ (individual) እና የሁለንተናዊ (universal) ውህደትን በማጣመር ነው። ይህም በመሆኑ ኪነ ጥበብ የማሕበራዊ ንቃተ ሕሊናን ከማስፋቱም ባሻገር፣ መሬት የወረደውን እውነታ በምስል የሚያንፀባርቅ እና ሰዎች ስለነባራዊው ዓለም ያላቸውን ሥነ ውበታዊ ግንዛቤን የሚገልጽ የሚያስጨብጥ ወይም የሚያሳይ ነው።
ኪነ ጥበብ የአንድ ሕብረተሰብን ፖለቲካዊ፣ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕሴቶችን በማስተጋበር በጥበብ ከማንፀባረቁ በላይ ሕብረተሰቡ ስለዓለም ያለውን አተያየት መለወጥም ማስተካከልም የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም አለው። ይህን የኪነ ጥበብ አቅም በትክክል መረዳት እና መዋቅራዊ አደረጃጀት መዘርጋት የቻለ ማንኛውም አካል፣ ያነገበውን ርዕዮተዓለም ማስረፅ እና አሸናፊ አድርጎ በአንድ ሕብረተሰብ ውስጥ ማውጣት ይችላል። በዚህ መልኩ ኪነ ጥበብን ለመጠቀም ግን ከፍተኛ የሆነ ዋጋ ያስከፍላል። 
ይህም ሲባል፣ ለሁሉም ኅብረተሰብ የሚሆኑ የኪነ ጥበብ ስራዎች እና የመደብ ውክልና ያላቸው የኪነ ጥበብ እሴቶች ለየቅል ናቸው። የመደብ ውክልና ያላቸው የኪነ ጥበብ ስራዎች ስለወከሉት መደብ ምንነት ማንነት በትክክል አበጥረው ሊያውቁትና ግንዛቤ ሊጨብጡ ይገባል። የመደብ ውክልና የሰጣቸውም አካል በይፋ ለኪነ ጥበብ ሰዎቹ እና ስራዎቻቸው እውቅና መስጠት ይጠበቅበታል። ከዚህ ውጪ ወካይ እና ተወካይ የሌለበት የጥበብ ድግስ ከተራ የምሽት መዝናኛ የተለየ ትርጉም አይኖረውም።
የኪነጥበብ የመደብ ውክልና ሲባል፣ ኪነጥበብ ከደሃው፣ ከተጨቆነው፣ ከሚጨቁነው፣ ለመብቱ ከሚታገለው፣ ነፃ ካልወጣው፣ ማንነቱን ከተቀማው፣ ማንነቱ ከተገፈፈው፣ ለብሔሮችና ለግለሰቦች መብት መከበር ብሎም ለሌሎችም መደቦች አርነት ኪነ ጥበብ ውግንና ሊይዝ ይችላል። በአንፃሩም ኪነ ጥበብ የተንሸራታች (opportunism) መደብ ውግንናንም አንግቦ ሊቆም ይችላል። ይህን ዓይነት የመደብ ውክልና የሚይዝ ኪነ ጥበብ በብዙ መልኩ የሚያደርሳቸው ጉዳቶች ምትክ አልባ ናቸው። ይህም ሲባል እያንዳንዱን የመደብ ውክልና እንቅስቃሴን ለራሱ በሚያዋጣው ኪናዊ ዘዴ ይቀለብሰዋል። ድምር ውጤቱም፣ ወደ የሚያዋጣው የመደብ ውክልና መንሸራተት ይሆናል። ይህ ዓይነት የኪነጥበብ ውክልና በዚህች ሀገር በስፋት የተለመደ ነው። በአንፃሩም ለኪነጥበብ ልዕልና ኖረው ውድ ሕይወታቸውን ከፍለው ያለፉም ያሉም ባለሙያዎች መኖራቸውንም ፀሐፊው በዚህ ፅሁፍ አልዘነጋውም፡፡

Friday, December 12, 2014

IT IS TIME FOR TPLF TO RESIGN FROM POWER

At the beginning of this month, the London-based newspaper, Financial Times, published a list of socio-political problems submitted by the dictatorial TPLF regime to international investors, that are believed to put investors at risks if they opt to invest in Ethiopia.  This is a dampening piece of information which is not expected from any institution that claims to be responsible for governing a country as big and important as Ethiopia.  Below is a partial list of the problems forwarded to investors by TFLF on behalf of Ethiopia.
  • Abuse of human rights
  • Prevalence of political turmoil
  • Prevalence of famine
  • Rampant poverty
  • Lack of reliable sea outsets and associated economic problems
  • Underdevelopment and public finance strain
  • Political and military tensions with neighboring countries including Eritrea and Djibouti
  • Overall poor governance and bottom level index measurements
It is clear that the stated problems are directly tied to the philosophy, policies and practices that TPLF itself has been promoting religiously for decades in Ethiopia.  Here, it may be appropriate to repeat the cliché “You reap what you sow”, although, unfortunately, the consequences of reaping only remain to be a burden on the Ethiopian people who play no part in sowing of the poisonous seeds.  Admittedly, however, whatever the motive behind the document submitted may be, this is quite an admission on the part of TPLF of its own wrong-doings for years.  Although many other crimes have been committed by the regime, such as promotion of ethnic enmity, forced displacement of rural communities, ethnic cleansing of the Amara people and giving-away Ethiopia’s lands to neighboring countries, this move is a surprising turn-around which should, by all means, be encouraged.
It is time of Weyannee to resign from power!!!
Since the discovery of TPLF by the Ethiopian people as an evil force imposed upon them, there have been widespread and intense resistances against its philosophy, policies and practices, which have lead to the above predictable problematic outcomes.  Many citizens have sacrificed immensely in their struggle for a change to a better Ethiopia.  Taking the reported admission of TPLF for wrong-doings at its face-value, at this moment, it seems that both the Ethiopian people and the evil organization are on the same page, at least theoretically.  Since TPLF has failed miserably to perform its expected duty at least during the past 23 years, it is now time to bow to the will of the people and shift the power to the genuine representative the latter.  This is not only an investable process, but it is also a fair game if one is willing to admit his/her failures in the presence of a stronger competitor/power taker

In Defence of Oromo Institutions

It has been over 125 years since the exemplary Oromo Gadaa System and its egalitarian values – where everything under the sun was valued dearly as the work of the Creator (Waaqaa) and everyone deserved a fair and equal treatment before the law – were banned and replaced by a barbaric and authoritarian rule of the Abyssinians. It took only forty odd years for the Oromo Nation to re-claim some of its lost cultural values, its language and its history under the pan-Oromo Nationalism spearheaded by the Oromo Liberation Front (OLF).
We have heard and witnessed when the Abyssinian rulers unashamedly tell us that their culture and language is superior to that of the Oromo Nation, and speaking Afan Oromo is a sign of backwardness and those adhering to the Oromo culture are uncivilized people. They have gone as far as saying “Afan Oromo,” which is the third widely-spoken language in Africa, cannot be used as a medium of communication because “if used in broadcasting, Afan Oromo will damage the radio or television sets and waves.”
We owe much to the Macha-Tulama Association’s founders and the brave Oromo scholars, such as Sheikh Bakiri Sapaloo, Haile Fida, Terfa Dibaba, Dr Tilahun Gamtaa, Ibsa Gutuma and many other dedicated Oromo elders, women, and the entire OLF leadership – past and present – for the renaissance of the Oromo language and culture.
The main aim of my writing is not to pay due where it deserves, but to say something about the recent all-out war and public campaign against the Oromia Media Network (OMN) – from within and without. As a citizen and proud Oromo, I want to express my unhappiness, and our failure as a nation to learn from the Gadaa system’s conflict resolution methods, and in this case, we have taken our internal issues to the public. When things burst into the public sphere, it will only widen our wounds, and each group (of the two warring parties) makes every attempt to prosecute its case, not in front of a jury, but in the eyes and ears of the wider public, and the outcome of such a case will be very partisan and negative.

Release protestors, stop crushing political opposition

December 11, 2014 (Amnesty International) — On 5 and 6 December, security services in Addis Ababa arrested an estimated 90 people during attempts to stage a demonstration by a coalition of nine opposition political parties. The arrests are the latest manifestation of the authorities’ hostility towards the political opposition ahead of the general election scheduled for May 2015. The Ethiopian authorities must ensure the immediate and unconditional release of those arrested for peaceful participation in, or the organization of, the demonstration, and all others imprisoned in Ethiopia for the peaceful expression of their political opinion.

Amnesty International is concerned that in the period ahead of next year’s poll such instances of the authorities cracking down on political opposition will intensify.

The nine-party coalition was attempting to stage a demonstration in Addis Ababa’s Meskel Square on 6 December as the culmination of a series of activities calling for a free and fair election.

The exact number of people arrested has not been established, but the political parties involved report that around 90 people arrested in relation to the demonstration have appeared in court remand hearings in recent days.

Free All political prisoners and  bloggers !
The Semayawi (Blue) party, one of the coalition members, says that around 75 of its members and leadership were arrested, including its Chair, Engineer Yilkal Getnet, who is reported to have been injured as a result of beating by the police before he was arrested. The leaders of at least three other parties in the coalition were also arrested – Girma Bekele of the Omo People’s Democratic Union and Chair of the coalition, Erchafo Erdelo, Chair of the Kembata Peoples’ Congress and Alesa Mengesha, Chair of the Gedeo People’s Democratic Organization.



The other parties in the coalition are the All Ethiopian Democratic Party, the All Ethiopian Unity Party, the All Ethiopian National Party, the All Amhara People’s Organization and the Sodo Gordona Democratic Organization.

Two eye-witnesses told Amnesty International that there was a heavy federal police presence in Meskel Square on 6 December. Some would-be protestors were reportedly arrested on their way to the square. Another group was arrested shortly after leaving the Semayawi party office to walk to the square. The latter group was reported to have been beaten by police, resulting in a number of injuries.

The two groups are being detained in Sostegna (third) and Cherkos police stations.

The group detained in Sostegna police station, which numbers over 50 people, the majority of whom are Semayawi party members, appeared at Arada first instance court on 8 December, accused of participating in an illegal demonstration and attempting to overthrow the Constitution. They were remanded in custody until 22 December. 27 people detained at Cherkos police station were brought before a court in the Cherkos area, also on 8 December, accused of destroying public property in Meskel Square and remanded in custody until 15 December.

Wednesday, December 10, 2014

Outbreak of Deadly Disease in Jail; Denial of Graduation of University Students – Statement of HRLHA

a statement from the Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA).
———————–
HRLHA – URGENT ACTION
December 10, 2014
The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) would like to express its deep concern over the outbreak of a deadly disease at the Gimbi Prison in Western Wollega, as a result of which one inmate has already died, and sixty (60) others infected. HRLHA strongly believes that the very poor sanitation in the jail, absence of basic necessities, and denial of treatments after catching the illness have contributed to Mr. Yaikob Nigaru’s death. HRLHA fears that those who have already caught the disease might be facing the same fate. It is well documented that particularly inmates deemed “political prisoners” are deliberately subjected to unfriendly and unhealthy environments and, after getting sick as a result, are not allowed access to treatment until they approach or reach the stage of coma, which is when recoveries are very unlikely. HRLHA considers it one way of the systematic eliminations of alleged and/or perceived political dissidents.
Mr. Ya’kob Nigatu was one of the 224 Oromo Nationals (139 from Gimbi in Western Wollaga, 80 from Ambo, and 5 from Ma’ikellawi in Addis Ababa/Finfinne) who were charged by the Federal Government on the 10th of November, 2014 for allegedly committing acts of terrorism in relation to the April/May 2014 peaceful protests by Oromo students in different parts of the regional state of Oromia. HRLHA has learnt that five of the 224 Oromo defendants, who were held at the infamous Ma’ikelawi Criminal Investigation for about six months, were subjected to harassment and intimidation through isolation and confinements, with no visitations by relatives and friends, no access to a lawyer, and no open court appearance until when they were eventually taken to court to be given the charges. Those five Oromo nationals, who were transferred to Kilinto Jail right after receiving the alleged terrorism charges, were:
  1. Ababe Urgessa Fakkansa (a student from Haromaya University),
  2. Magarsa Warqu Fayyisa (a student from Haromaya University),
  3. Addunya Kesso (a student from Adama University),
  4. Bilisumma Dammana (a student from Adama University),
  5. Tashale Baqala Garba (a student from Jimma University), and
  6. Lejjisa Alamayyo Soressa (a student from Jimma University).
Besides the outbreak of a deadly disease witnessed at Gimbi Jail, and the likelihood of the same situations to occur particularly at highly populated and crowded jails, Kilinto is known to be one of the very notorious substandard prisons in the country. Such facts taken into consideration, HRLHA would like to express its deep concern over the safety of those young Oromo prisoners.
HRLHA has also received reports that 29 Oromo nationals, who have been attending the Addis Ababa/Finfinne University, have been denied proofs of graduations (degrees and/or diplomas) and, as a result, prevented from graduating after completing their studies for allegedly taking part in the April/May 2014 peaceful protests of Oromo students and other nationals against the newly drafted and introduced Finfinne Master Plan. The 29 Oromo students were first detained along with 23 other Oromo students of the same university, following the protests, and released on bails ranging between $1000.00 and $4000.00 Birr. Upon re-admission back to the University, they were all (52 of them) forced to appear before the disciplinary committee of the University, where they were asked to confess that their involvement in the peaceful demonstrations was wrong and that they should apologize to the Government and the public. According to reports from HRLHA’s correspondents, it was the students’ refusal to confess and apologize that has resulted in their prevention from graduating, despite their fulfillment of all the academic requirements. HRLHA describes the University’s becoming a political weapon as shameful, and the restrictions imposed on Oromo students as a pure act of racism aimed at partisan political gains. Of the 29 Oromo students who have become victims of the University’s non-academic action, HRLHA has obtained names of the following nine students:
  1. Jirra Birhanu
  2. Jilo Kemee
  3. Mangistu Daadhii
  4. Taddasaa Gonfaa
  5. Lammeessa Mararaa
  6. Ganna Jamal
  7. Nuguse Gammadaa
  8. Dajanee Daggafaa
  9. Gaddisaa Dabaree
BACKGROUNDS:
The Human Rights League of the Horn of Africa (HRLHA) has reported (May 1st and 13th, 2014, urgent actions,www.humanrightleague.org) on the heavy-handed crackdown of the Ethiopian Federal Government’s Agazi Special Squad and the resultant extra-judicial killings of 34 (thirty-four) Oromo nationals; and the arrests and detentions of hundreds of others. Besides, Amnesty International, in its most recent report on Ethiopia – “Because I am Oromo – Sweeping repression in the Oromia region of Ethiopia” – has exposed how Oromo nationals have been regularly subjected to arbitrary arrest, prolonged detentions without charge, enforced disappearance, repeated torture and unlawful state killings as part of the government’s incessant attempts to crush dissent.

የህንድ የአይን ህክምና ማዕከል (OIA) በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ


የህንድ የአይን ህክምና ማዕከል  (OIA) በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ
* “ብዙ ብር ከፍለን የዓይን ብርሃናችንን አጥተን ተመልሰናል”  -ታካሚዎች
* ከመነሻው የማዕከሉ አደረጃጀት አዋጁን የሚቃረን ነው - - የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ
* ማዕከሉ በየዓመቱ የሚታደስ የህክምና አገልግሎት ፈቃድ አልተሰጠውም

             ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተሻለ የአይን ህክምና ለመስጠት፣ ለኢትዮጵያውያን ሀኪሞች የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲያደርግና በዘርፉ ምርምርና ጥናት እንዲያካሂድ ታስቦ በዘውዲቱ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የተገነባው የህንድ የአይን ህክምና ማዕከል በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ጉዳት የደረሰባቸው ታካሚዎች እንደተናገሩት በማዕከሉ በተሰጣቸው ህክምና ሳቢያ የዓይን ብርሃናቸውን አጥተዋል፡፡ በማዕከሉ የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት የተሟላ የህክምና ቁሳቁስ፣ በዘርፉ በቂ እውቀት ያላቸው ባለሙያዎችና ደረጃውን የጠበቀ ግንባታ ሳያሟላ የሚሰጠው ጥራቱን ያልጠበቀ አገልግሎት ዜጎችን ለአይነ ስውርነት፣ ለተጋነነ ወጪና ለእንግልት እየዳረገ ነው፡፡
ማዕከሉ ለኢትዮጵያውያን ሃኪሞች የቴክኖሎጂ ሽግግር ያደርጋል ቢባልም ሁሉም የህክምና ቁልፍ ቦታዎች በህንዳዊያን በመያዛቸው እቅዱ እንዳልተሳካና ከስምምነት ውጪ በተጋነነ የደሞዝ ክፍያ ምዝበራ እንደሚፈፀም ተገልጿል፡፡
የአይን ህክምና ማዕከሉ ከተለያዩ ተቋማት ገምጋሚ ተመድቦለት የአንድ ዓመት ተኩል የስራ አፈፃፀሙ በተገመገመበት ወቅት ከግንባታው ጀምሮ ችግር እንዳለበት በመግለፅ ችግሩ ሳይቀረፍ የትኛውም የመንግስት አካል ለማዕከሉ ድጋፍ እንዳያደርግ ገምጋሚዎቹ ቢያስጠነቅቁም ፈቃድ አግኝቶ ደረጃ ሳይወጣለት፣ ጥራቱን ሳይጠብቅና ባለሙያና መሳሪያ ሳያሟላ ወደ ስራመግባቱ ተገቢ አልነበረም ተብሏል፡፡ መንግስት በተቋሙ ላይ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ እንዳለበትም ገምጋሚዎችና የማዕከሉ ሰራተኞች አሳስበዋል፡፡
ከመነሻው የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት መሆኑ እየታወቀ የጤና ማዕከሉ፣ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ ስራ አስኪያጁ፣ የሃብት ማፈላለጉና ሌሎች ከፍተኛ ኃላፊነቶች በውጭ ዜጎች መያዛቸው የፌደራል በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ አዋጅን ፍፁም የሚቃረን ነው ያሉት በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የጤና ፕሮጀክት ክትትል እና ድጋፍ ባለሙያ አቶ ጥላሁን አለሙ፤ ማዕከሉ በርካታ  ዘርፈ ብዙ ችግሮች ያሉበት መሆኑንና የተጠቃሚን አቅም ያላገናዘበ፣ ባለሙያ ያልተሳተፈበትና በከተማ አስተዳደሩ ስልጣን በተሰጠው አካል ያልፀደቀ የክፍያ ተመን በማውጣት የተጋነነ ክፍያ የሚያስከፍል፣ በጤና ንግድ ስራ ላይ የተሰማራ ድርጅት ነው ብለዋል፡፡
የጤና ማዕከሉ ካሉበት ችግሮች ውስጥ የማዕከሉ የውጭ ሞያተኞች የጤና የስራ ፈቃድ ከመውሰዳቸው በፊት ከኦፕሬሽን ጀምሮ ሌሎች የህክምና አገልግሎቶችን እየሰጡ እንደሆኑ የገምጋሚዎቹ ሪፖርት ያመለክታል፡፡ በተጨማሪም ማዕከሉ በየዓመቱ የሚታደስ የህክምና አገልግሎት ፈቃድ ያልተሰጠው ህገ-ወጥ ተቋም ነው ሲልም ሪፖርቱ ገልጿል፡፡
አቶ ወ/ፃዲቅ ማናዬ ይባላሉ፤ የ62 ዓመት አዛውንት ናቸው፡፡
አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ኦሎምፒያ አካባቢ ይኖራሉ፡፡ “አምና መጋቢት ወር ላይ ዓይኔን ታምሜ ወደ OIA የሄድኩት ህንዶቹ ጥሩ ህክምና ይሰጣሉ ተብዬ ነው ያሉት አዛውንቱ፤ በመጀመሪያ የሞራ ግርዶሽ ነው ተብለው 4250 ብር ከፍለው የቀዶ ህክምና ማድረጋቸውን ይናገራሉ፡፡ “በመጨረሻ እራሳቸው በፈጠሩት ስህተት ከአንድም ሶስት ጊዜ ኦፕራሲዮን ተደርጌ ሬቲናዬን አበላሹት” የሚሉት አዛውንቱ፤ ከዚያም በኋላ ያለ ምንም መድሃኒትና እርዳታ ዝም ብለው እንዲጠብቁ በመደረጋቸው ቀኝ አይናቸው ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኖ ማየት እንደተሳናቸው በምሬት ገልፀዋል፡፡
ያለ ምንም መድሃኒት ለሁለት ወር ቀጠሮ ሰጥተውኝ ስመለስ “ያንተ የሬቲና ችግር ነው አሉኝ” የሚሉት አቶ ወ/ፃዲቅ፤ “የሬቲና ችግር ከሆነ ለምን ሶስት ጊዜ አደንዝዛችሁ ሞራ ነው በማለት ኦፕሬሽን አደረጋችሁኝ” በማለት ህንዳዊ ሀኪሞቹን መጠየቃቸውን፤ ነገር ግን ከማመናጨቅ ውጭ ቀና ምላሽ ማጣታቸውን ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ “ወደ ሌላ ህክምና ለመሄድ ሪፈር ፃፉልኝ፤ አለበለዚያም እናንተ ጋር ያደረግሁትን አጠቃላይ የህክምና መረጃ ስጡኝ” ብለው መጠየቃቸውን የሚናገሩት አዛውንቱ፤ የምናውቀው ነገር የለም የፈለጋችሁበት ሄዳችሁ ክሰሱን፤ ምላሽ እንሰጣለን” በማለት አመናጭቀው እንደሸኟቸውና እይታቸውን አጥተው ቤት ውስጥ ከተቀመጡ 10 ወር እንዳለፋቸው ገልፀው፤ ማንበብና መፃፍ ሁሉ እንደተሳናቸው ተናግረዋል፡፡
በዚሁ የአይን ህክምና ማዕከል የህክምና ስህተት ተፈጽሞብኛል ያሉት የ65 ዓመቱ አዛውንት አቶ ኮሬ ወ/ማርያም፤ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ ለህክምና ሲሄዱ የሞራ ግርዶሽ ነው ተብለው አምስት ሺህ ብር ከፍለው ኦፕሬሽን መደረጋቸውን አስታውሰው፣ በ15ኛው ቀን አይናቸው ሙሉ በሙሉ ጠፍቶ ወደ ማዕከሉ ተመልሰው መሄዳቸውን ይናገራሉ፡፡
“አይኔ መጥፋቱን እያወቁ አንድም ጠብታ ሳያዙልኝ ወደ ምኒልክ ሆስፒታል እንድሄድ ነገሩኝ” የሚሉት አዛውንቱ፤ ምኒልክ ሆስፒታል ሁለት ሶስት ጊዜ ቢመላለሱም ምንም እርዳታ ሳያገኙ ሲኤምሲ አትሌቲክስ ህንፃ ላይ በሚገኘው “ብሩህ ቪዥን” ክሊኒክ እንዲታከሙ እንደተነገራቸው ገልፀዋል፡፡
“ብሩህ ቪዥን አንዴ በመርፌ፣ ሌላ ጊዜ በመሳሪያ ይታይ እያሉ ለተጨማሪ 7ሺህ ብር ወጪ ተዳርጌያለሁ” ያሉት እኚህ ታካሚ፤ አራት ወር እንደሆናቸውና አይናቸውንም አጥተው፣ 12 ሺህ ብራቸውን በማፍሰስ ለተጨማሪ ችግር በመዳረጋቸው ተጨማሪ ወጪ እንደሚጠብቃቸው ተናግረዋል፡፡
“የተሟላ መሳሪያ ሳይኖር፣ በዘርፉ የሰለጠነ በቂ ሀኪም በሌለበት የህክምና ማዕከሉ እንዴት ፈቃድ ተሰጠው?” ሲሉ የሚጠይቁት አቶ ኮሬ፤ “መንግስት ለዜጎቹ የሚጨነቅ ከሆነ እንዲህ አይነቶቹን ተቋማትና ሰራተኞች ለፍርድ ማቅረብና ኢንሹራንስ ለተጎጂዎች እንዲከፍሉ፣ ከዚያም በአስቸኳይ ማዕከሉን ዘግቶ ከጥፋታቸው ማስቆም ያስፈልጋል” በማለት ብለዋል፡፡
ወደ ህክምና ማዕከሉ ከመሄዳቸው አስቀድሞ መኪና መንዳት ይችሉ እንደነበር የተናገሩት  የ66 ዓመቱ አዛውንት፤ ከአንድ ዓመት በፊት ህክምና መጀመራቸውን ይናገራሉ፡፡ “ችግሩ የሞራ ግርዶሽ ነው፤ ይህን በቀላሉ እንገፍልሃለን ብለው ኦፕሬሽን ካደረጉኝ በኋላ ጭራሽ አይኔ ማየት አቁሞ ቤት ተቀምጫለሁ” ሲሉ በምሬት የገጠማቸውን ችግር ገልፀዋል፡፡
“ከዚያ በኋላ አይኔ ጠፋ ብዬ በተከታታይ ብመላለስም ምንም መፍትሄ ሳላገኝ እስካሁን አለሁ” ያሉት አዛውንቱ፤ “እርግጥ እኔ የካርድ 40 ብር ከመክፈል በስተቀር ያወጣሁት ወጪ የለም፤ ምክንያቱም የነፃ ህክምና ወረቀት አፅፌ ነበር የሄድኩት” ብለዋል፡፡ እሳቸው ደግሞ የጨረር ህክምና ተደርጐላቸውም መሻሻል እንዳላሳየ ገልፀው ወደ ምኒልክ ሆስፒታል ሪፈር እንደተፃፈላቸው ይናገራሉ፡፡ “ሚኒልክ ሆስፒታል ሄጄ ስመረመር አይንህ ተበላሽቷል፤ የማየትም ተስፋ የለውም ብለው መለሱኝ” የሚሉት ተጎጂው፤ ተስፋ ቆርጠውና እይታቸውን ተነጥቀው ቤት መቀመጣቸውን ጠቅሰው ወዴት አቤት እንደሚባል ግራ እንደገባቸው፤ ይህን ላድርግ ቢሉም አቅምና የእይታ ችግር እንደማይፈቅድላቸው ተናግረዋል - “እግዜር ይክሰሳቸው” ሲሉም በምሬት ተናግረዋል፡፡

ልማታዊ ሙስና?

ለአንድ ካሬ ሜትር መሬት 305 ሺሕ ብር
ባለፈው ዓርብ በተከፈተው የመሬት ሊዝ ጨረታ በአንድ ካሬ ሜትር 305 ሺሕ ብር ቀረበ፡፡ ይህ ዋጋ በከተማው ታሪክ እጅግ ከፍተኛ መሆኑ የሊዝ ጨረታን የወቅቱ አነጋጋሪ ክስተት አድርጓል፡፡
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በርበሬ አካባቢ 449 ካሬ ሜትር ቦታ ለጨረታ ቀርቧል፡፡ በካሬ ሜትር የቀረበው ገንዘብ ሲሰላ ይህ አነስተኛ ቦታ 136.9 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ሆኗል፡፡ 20 በመቶ ብቻ የተከፈለበት ይህ መሬት ከነወለዱ እስከ 300 ሚሊዮን ብር በ30 ዓመት ሊደርስ እንደሚችል ባለሙያዎቹ ገልጸዋል፡፡ ይህ ክስተት ለአዲስ አበባ ሊዝ ሥሪት ባለሙያዎች እንዲሁም በጨረታው ለታደሙ ባለሀብቶች የቀረበው ዋጋ ብዥታን ፈጥሯል፡፡ በጨረታው ላይ ሁለተኛ ሆኖ የቀረበው ዋጋም ከዚህ ቀደም ቀርቦ የማያውቅ ሲሆን፣ የቀረበውም በካሬ ሜትር 288 ሺሕ ከ90 ሳንቲም ነው፡፡ “በአዲስ አበባ የሊዝ ዋጋ ላይ ቆም ተብሎ ካልታሰበ አደገኛ ውጤት ሊኖረው ይችላል፤” ሲሉ የአዲስ አበባ አስተዳደር የሊዝ ባለሙያ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
መርካቶ በርበሬ ተራ ለሚገኘው ለዚህ 449 ካሬ ሜትር ቦታ በካሬ ሜትር 305 ሺሕ ብር ያቀረበው ዝዋይ ኢንተርናሽናል የተባለ ኩባንያ ነው፡፡ ይህ ኩባንያ ቀደም ሲል ከዚህ ቦታ አጠገብ መሬት በሊዝ ገዝቶ የንግድ ማዕከል ያቋቋመ እንደሆነ ታውቋል፡፡
ለዚሁ ቦታ በካሬ ሜትር 288 ሺሕ ከ90 ሳንቲም ያቀረበው ደግሞ ኤንኤስኤ የተባለ ኩባንያ ነው፡፡ ይህ ኩባንያም ቦታውን ማሸነፍ ባይችልም ያቀረበው ገንዘብ ግን በከተማው ታሪክ ቀርቦ የማያውቅ ነው፡፡ በከተማው ታሪክ ክብረ ወሰን ሆኖ የቆየው ከወራት በፊት በስምንተኛው ዙር ሊዝ ጨረታ ቦሌ አካባቢ ከኤድናሞል ወረድ ብሎ የሚገኝ ቦታ ነበር፡፡ ቦታው 158 ካሬ ሜትር ስፋት ሲኖረው፣ ለዚህ ቦታ በካሬ ሜትር 65 ሺሕ ብር ያቀረበው ኤስኤንአይ ትሬዲንግ ነው፡፡
በ11ኛው ሊዝ ጨረታ በካሬ ሜትር የቀረበው 305 ሺሕ ብር ክብረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቦ ከነበረው 65,000 ብር በ4,692 በመቶ ብልጫ አለው፡፡ በርካታ የመሬት ሥሪት ባለሙያዎች ይህ ዋጋ ምናልባት ለዓመታት ክብረ ወሰን ሆኖ ይቆያል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸው፣ ነገር ግን በከተማው የሚገኙ አንዳንድ ነጋዴዎች የሚወስዱትን አደጋ መገመት የሚያስቸግር በመሆኑ በቅርቡ አይሻሻልም ማለት አይቻልም ብለዋል፡፡ ነገር ግን እነዚህ ባለሙያዎች እንደሚሉት ይህ ገንዘብ በማንኛውም መመዘኛ ጤነኛ ኢኮኖሚያዊ አካሄድ አይደለም ካሉ በኋላ፣ ሁኔታው ቆም ተብሎ ሊታሰብበት የሚገባ ነው ይላሉ፡፡
አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለጨረታ የቀረበው ይህ ቦታ ብቻ ነው፡፡ ቦሌ ክፍለ ከተማ ላይ ደግሞ 57 ቦታዎች ለጨረታ ቀርበዋል፡፡ ሚሊኒየም አዳራሽ ጀርባ የወጡ ሁለት ቦታዎች ከፍተኛ ዋጋ ቀርቦላቸዋል፡፡
በዚህ ቦታ ለወጣ 400 ካሬ ሜትር ቦታ ቤተልሔም ብርሃን የተባሉ ባለሀብት፣ በካሬ ሜትር 55,244 ብር አቅርበዋል፡፡ ወ/ሮ መኪያ የተባሉ ባለሀብት ደግሞ ለ403 ካሬ ሜትር ቦታ በካሬ ሜትር 51,111 ብር አቅርበዋል፡፡
ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ ሁለት ቦታዎች ለጨረታ የቀረቡ ሲሆን፣ 12,000 እና 15,000 በካሬ ሜትር ቀርቦላቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ቦሌ ክፍለ ከተማ በብዛት ኮንዶሚኒየም ቤቶች እየተገነቡበት ባለው ቀጠና በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞቹ መኖሪያ ቤት እየገነባ ባለበት አካባቢ 52 ቦታዎች ለጨረታ ቀርበዋል፡፡ አብዛኛዎቹ ቦታዎች እስከ 15,000 ብር የቀረበላቸው ሲሆን፣ ራሕማ ጀማል የተባሉ ባለሀብት በዚህ አካባቢ በካሬ ሜትር 15,221 ብር ሲያቀርቡ ከዚሁ ቦታ አጠገብ ዘገየ ዘመዴ የተባሉ ባለሀብት 2,489 ብር አቅርበዋል፡፡
በዚህ አካባቢ ብዙም ጨረታ ወጥቶ የማያውቅ በመሆኑ የቦታውን ዋጋ ለመስጠት ባለሙያዎች ተቸግረው ነበር፡፡ በሁለቱ ባለሀብቶች መካከልም የቀረበው ዋጋ ልዩነቱ ከዚህ መነሻነት እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ በዚሁ አካባቢ በተነፃፃሪ ዝቅተኛ ዋጋ አቅርበው አሸናፊ የሆኑ አሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ውብነሽ ሀብቴ በካሬ ሜትር 3,189 ብር፣ አሰፋ ታምሬ በካሬ 2,689 ብር፣ ብርቄ መለስ 1,805 ብር ተጠቃሾች ናቸው፡፡ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ እንዲሁ የዋጋ መነሳት የታየበት ሲሆን፣ በካሬ ሜትር 18,000 ብር ቀርቧል፡፡

Tuesday, December 9, 2014

Qondaalota Wayyaanee Ayyaana Sabaa fi Sab-Lammiin Dahatanii Yuuniversiti Mattuutti Eergaman Irratti Diddaan Cimaa Barattoota Oromoon Irratti Ka’een Arihamanii Mooraa Gadhiisan

Muddee 9, 2014 Mootummaan Wayyaanee EPRDF olola burjaajii maqaa ayyaana Sabaa fi sab-lammoota kabajna jechaa jiru irratti gootootni Qeerroo Oromoo dhabbilee barnoota ol aanoo fi uummatni mormii guddaan dura dhaabbachuun Wayyaanee Abbaa irree haala yaaddeessaa keessa buusan!
Muddee 7/2014 Goototni Qeerroon Oromoo Yuunibarsiitii Mattuu olola Wayyaaneen maqaa ayyaana sabaa fi sablammoota bifa dhoksaa ta’een galgala aduu dhihaan mooraa Yuunibarsiitii Mattuu galma keessatti kabajuuf yaalii akkuma gochaa jirtuun dabbaallootni Wayyaanee akkuma galma keessatti walitti qabamteen goototni Qeerroon barattootni Oromoo dhagaan galma ololtootni Wayyaanee keessatti walitti qabamte reebuun mooraa keessa arii’uun sagantaan ololaa Wayyaanee fashale. Biyya mirgi uummata fi lammiilee biyyatti keessatti sarbama jiru, biyyaa dhiigni uummata Oromoo irratti lola’aa jiru keessatti mirga uummataa kabachifne jechuun tuffii uummata biyyattiif Wayyaaneen qawweetti amanu qabudha, kafaafuu olola sobaa dibbee sobaa Wayyaaneen reebdu dhaabbatne dhaggeffachuu hin qabnu jechuun sagantaa Wayyaanee ifatti fashaleessan. Uummatni magaalaa Mattuu tarkaanfii goototni barattootni Oromoo fudhatan kana kan deeggaranii fi hedduu itti gammaduun kan cina dhaabbatan ta’uu ibsatan.
——————
Maqaa Ayyaana Sabaa fi Sab-Lammiin Kabajuun Alaabaan Mootummaa Wayyaanee (EPRDF) Yuuniversitii Madda Walaabuu Marsee Fannifame Guutummaatti Barattoota Oromoon Buqifamee Darbamuu Gabaasi Qeerroo Addeessa
——————
Gabaasa Qeerroo Yuuniversitii Madda Walaabuu, Muddee 8, 2014
Alaabaan Mootummaa Wayyaanee Kabaja Ayyaana Sabaa fi Sab-Lammii Mooraa Yuuniversitii M/Walaabuu Irratti Kabajamuuf Fannifame, Barattootaan Harcaafame, Mootummaan Wayyaanees Mufachuun Caasaa Isaa Mooraa Keessatti Walgayii Teesisaa Jira!
Muddee 6, 2014, irraa kaasee ayyaana sabaa fi sab-lammii jedhamee biyya keessatti habashootaa fi uummata kibbaan kabajameen mooraawwan barnootaa keessatti sochii Qeerroon taasiseen barattoota biratti hin kabajamiin darbuu isaa kan gabaasneedha, haata’u malee gabaasa har’a Muddee 8, 2014 nu qaqqabe mooraa Yuuniversitii Madda Walaabuu irraa, guyyaa kaleessaa jechuun Muddee 7, mooraa Yuuniversitii Madda Walaabu keessatti ayyaanni kun akka kabajamuuf caasaadhuma mooraa keessaa qabanii fi barattoota habashaan hucuu aadaa fi sirboota garagaraa kan dhageessisanii fi caalmatti ammo guyya har’a kana itti fufuudhaaf alaabaa Wayyaanee mooraa keessatti fannifame hunda mooraa Yuuniversitii kana keessa kan tamsaasan Qeerroo mooraa Yuuniversitii kana irraa gabaasni nu gahee addeessa.

Monday, December 8, 2014

“ከኦሮሚያ አንፃር፤ ከኢሕዴአግ ደርግ ይሻላል” - ዶ/ር መረራ ጉዲና

ዶ/ር መረራ ጉዲና በቅርቡ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ ምርጫ 97 እና ምርጫ 2002 በተመለከተ የራሳቸውን ግምገማ ማስፈራቸው የሚታወቅ ነው። ካሰፈሩት ነጥቦች እና መደምደሚያዎች አንፃር ቀጣዩን ምርጫ 2007 እንዴት ይመለከቱታል? ገዢው ፓርቲ እና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በተመለከተ ምንስ ይላሉ? የኦሮሞ ሕዝብ ትግልን በተመለከተ ምን ይላሉ? ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የኃይል አሰላፍ አንፃር የኦሮሞን ሕዝብ የፖለቲካ ሂደት እንዴት ይገልጽታል? የቀኝ ኃይሎች የፖለቲካ አካሄድን እንዴት ይረዱታል? እና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎችን በማንሳት ተወያይተናል። ከዶ/ር መረራ ጉዲና ጋር ባልደረባችን ፋኑኤል ክንፉ ያካሄደው ቃለ-ምልልስ እንደሚከተለው ቀርቧል።
ሰንደቅ፡-የኢትዮጵያን ምርጫ ሂደት “ምርጫ” እና “ቅርጫ” በሚል አባባል ሲገልፁ ይሰማል። ምን ለማለት ፈልገው ነው?
ዶ/ር መረራ፡-በሀገራችን በበዓላት የቅርጫ ሥጋ የመካፈል ባህል አለ። ቅርጫ ሲካፈል ሁሉም እንደ አቅሙ ይወስዳል። ትልቅ ብር የከፈለ ትልቅ ይወስዳል። ትንሽ ብር የከፈለ በከፈለው መጠን ድርሻውን ያነሳል። በኢትዮጵያ ምርጫ ግን አንድ ጎበዝ ሁሉንም ጠቅልሎ ይወስዳል። ይህን የተዛባ ሁኔታ ለመግለጽ ነው፤ ምርጫ እና ቅርጫ በሚል ለመግለጽ የፈለኩት።

ሰንደቅ፡- በመጽሐፍዎ፤ “በአፍሪካ ሀገር የመንግስት ጥያቄ የአቅም ጥያቄ ነው” በማለት ጽፈዋል። ፅንሰ ሃሳቡ ምንድን ነው?
ዶ/ር መረራ፡-አቅም ሲባል፣ ወታደራዊና ድርጅታዊ አቅም ነው። በተለይ ወታደራዊ አቅም። በአፍሪካ ወታደራዊ አቅም እስከሌለህ ድረስ በሕዝብ ድጋፍ ብቻ የመንግስት ስልጣን አታገኝም። ስልጣን ላይ አትወጣም። በተለይ ተቃዋሚ ከሆንክ ከእስር ቤት ወይም ከስደት አታመልጥም።
ሰንደቅ፡- ይህ የእርስዎ መሰረታዊ አስተሳሰብ ከሆነ፣ በ1997 ዓ.ም፣ በ2002 ዓ.ም አሁን ደግሞ በ2007 ዓ.ም ምርጫ መሳተፍ ለምን አስፈለጋችሁ? የፖለቲካ መጫወቻ ክፍት ቦታ እናገኛለን የሚልስ መነሻ እንዴት አገኛችሁ?
ዶ/ር መረራ፡-የምርጫ ፓርቲዎች በመሆናችን በምርጫው ገፍተናል። ወታደራዊ አቅምም ስለሌለን ከምርጫ ውጪ አማራጭ የለንም። ወደ ምርጫ የገባነው በጠቀስኳቸው ምክንያቶች እንጂ የፖለቲካ መጫወቻ ክፍተት እናገኛለን ከሚል መነሻ አይደለም።
ሰንደቅ፡- በመፅሐፍዎ ላይ፣ በምርጫ 97 እና በምርጫ 2002 የተቃዋሚውን ጐራ ያልሰራቸው የቤት ስራዎች መኖራቸውን አስፍረዋል። በተለይ የተቃዋሚው ጐራ በትብብር አንድ መሆኑንና ጠንካራ አደረጃጀት አለመያዙ ያስከፈለውን ዋጋ አንስተዋል። አሁንስ በ2007 ዓ.ም ምርጫ የተቃዋሚው ጐራ ይህን ስህተት አርሟል?
ዶ/ር መረራ፡- የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ያላለፉት የታሪክ ፈተና፣ ማሸነፍ ያልቻሉት የታሪክ ፈተና በተለይም ተባብሮ የመስራት፣ አቅም ገንብቶ የመስራት፣ ልዩነቶችን አቻችሎ አብሮ የመስራት፣ ተባብሮ ገዢውን ፓርቲ የመግፋት ፖለቲካው አሁንም ድረስ ያላለፉት ታሪክ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል። አሁንም አላለፍነውም። እንደውም ከ97 ጋር ሲተያይ ደከም ብለን የምንታይበት ሁኔታ ነው ያለው።
ስለዚህም ከአሁን ጀምሮ የተቃዋሚው ኃይሎች ቁጭ ብለው አሰላስለው ያለንበትን ሁኔታ መመልከት ተገቢ ነው። በተለይ ትግሉ ወደ ፊት እንዲገፋ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ይህን የታሪክ ፈተና ለማለፍ በምንችልበት አቅጣጫ መንቀሳቀስ አለብን። ይህን የታሪክ ፈተና ማለፍ ካልቻልን የትም መድረስ አንችልም። ኢትዮጵያም የትም መሄድ አትችልም። እየተቋሰሉ፣ እየተጣሉ፣ እየተጠላለፉ በተተበተበ ፖለቲካ ውስጥ እየዋዠቁ መኖር፣ ለራሳችንም ሆነ ለሀገራችን የተሻለ ስራ እየሰራን እንዳልሆነ ይሰማኛል። የበለጠ ወደ ኋላ ቀርተናል።
ሰንደቅ፡- በመጽሐፍዎ በቀኝ ኃይሎች መቸገርዎን አስፍረዋል። እንደሚታወቀው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/ቤት ከመድረክ ጋር ያለውን ግንኙነት በገመገመበት ወቅት በብሔር ከተደራጁ ኃይሎች ጋር ለመስራት እንደማይችሉ ከስምምነት መድረሳቸው መዘገቡ ይታወቃል። ከዚህ አንፃር አሁንስ መድረክ ከቀኝ ኃይሎች ጋር ያለው ልዩነት እንደቀጠለ አድርገን መውሰድ እንችላለን ወይ?
ዶ/ር መረራ፡- አንድነት ውስጥ ያሉም ሌሎች በተቃዋሚ ጐራ ያሉ ጓደኞቼን ለመምከር ሞክሬአለሁ። ወደፊት ለመሄድ፣ ወንዝ ለሚያሻግር ፖለቲካ ለመስራት፣ የታሪክ ፈተናን ለማለፍ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች፣ የዴሞክራሲ ኃይሎች ነን የሚሉት ተባብረው ካልሰሩ፣ አቅም ገንብተው ካልሰሩ፣ የመቻቻል ፖለቲካ እስካልፈጠሩ ድረስ ለብቻቸው የትም አይደርሱም። ይህ በግልጽ  
መቀመጥ ያለበት ጉዳይ ነው። ከዚህ ውጪ ትርፉ ልፋት ብቻ ነው።
ተባብረው ካልታገሉ አንድም ገዢውን ፓርቲ አስገድደው ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ እንዲቀበል ማስገደድ አይችሉም። ገዢው ፓርቲ እንኳን በድንገት ከስልጣን ላይ ቢወርድ የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመምራት የሚችሉበት ሁኔታ አይፈጠርም። ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት ሰላሳ ዓመታት አንድ ፓርቲ ለብቻው እገዛለሁ፣ አስተዳድራለሁ የሚለው ነገር ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ላይ ማብቃት አለበት። ኢሕአዴግ ሚሊዮን ሰራዊት ይዞ፣ የሀገሪቷን ሃብት ተቆጣጥሮ ሁሉንም ነገር ይዞ፣ ኢትዮጵያን በፈለገበት መንገድ መግዛት አልቻለም። ሃያ ሦስት ዓመት ለፋ እንጂ በሕዝብ ፈቃድ በተፈለገው መንገድ ማስተዳደር አልቻለም። ለሰላምና መረጋጋት በሚል ከፍተኛ የሀገሪቷ ሐብትም እየባከነ ነው የሚገኘው።
ከዚህ መለስ ያሉ ፓርቲዎች ደግሞ የሕልም ጉዞ ከመጓዝ ውጪ ኢሕአዴግ ከስልጣን አውርዶ የተሻለች ኢትዮጵያን፣ የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ከተፈለገ የግድ ተቃዋሚዎች ተባብረው መስራት አለባቸው። ልዩነቶችን አቻችለው ከወዲሁ የሞኝ ጉዞአቸውን አቁመው የተደቀነባቸውን የታሪክ ፈተና ለማለፍ መስራት አለባቸው። ይህን ማድረግ ካልቻሉ የትም አይደርሱም። ከዚህ ውጪ ያለው መንገድ አላስፈላጊ ሐብታችንን፣ ገንዘባችን እውቀታችንን ለማባከን ነው የሚሆነው። ተቃዋሚው ኃይል ከገቡበት የታሪክ እስር ቤት ሰብረው መውጣት አለባቸው። የዛሬ አርባ አመት ያልቻልነው ይሄንኑ ነው። ዛሬም ያልቻልነው ይህኑኑ ነው። ያ ቡድን… ይህ ቡድን… ነፃ ያወጣል የሚባለውን የሕልም ጉዞ መብቃት አለበት። በተባበረ ትግል ያልተመራ ተቃውሞ መጨረሻው፣ ሁሉንም ነገር በገዢው ፓርቲ በጎ ፈቃድ የሚወሰን ነው የሚሆነው። ይህን በግልፅ ማስቀመጥ ያስፈልጋል። በመጪው ምርጫ መታረም አለበት።

Yemen migrant boat carrying Ethiopians sinks killing 70

December 7, 2014 (BBC News) — A boat carrying African migrants has sunk off Yemen’s western coast, killing 70 people, Yemeni officials say.
The boat, carrying mostly Ethiopian migrants, sank off Yemen’s al-Makha port due to strong winds and rough waves, security officials said.
Tens of thousands attempt to cross the Red Sea into Yemen every year, often in rickety, overcrowded vessels. Hundreds have died making the journey.They say most of the migrants were from Ethiopia, and the small boat sank Sunday due to high winds and waves in the Red Sea
Yemen is viewed by many migrants as a gateway to the Middle East or Europe.
The latest sinking occurred on Saturday, with reports of the incident emerging on Sunday.
The Red Sea crossing between the Horn of Africa and Yemen is one of the world’s major migration routes, BBC Arab affairs editor Alan Johnston says.
Migrants dream of finding jobs and better lives in rich places like Saudi Arabia – but they are in the hands of unscrupulous people smugglers and, too often, never reach the Yemeni shore, our correspondent adds.
In October, the UN refugee agency said that more than 200 people had died at sea in 2014 while attempting to reach Yemen.
“There have been frequent reports of mistreatment, abuse, rape and torture, and the increasingly cruel measures being

Thursday, December 4, 2014

የዓፄዎቹን ጋኔን ያናወጠ ታላቅ ስም

ጂቱ ለሚ | Muddee 4, 2014
እዉነትም ይህ ስም ታላቅ ነዉ። የዓፄዎቹ ጋኔኖችም ይህንን ያዉቁታል፥ ይፈሩታልም። መንፈሱ ባለበት ኣካባቢ ይህ ስም ከተጠራ ጋኔኖቹ ይንቀጠቀጣሉ፤ ይንጫጫሉ፤ ይቆጣሉ፤ ተስፋ ሲቆርጡ ደግሞ እየተራገሙም ቢሆን ከነጭፍራዎቻቸዉ ጓዛቸዉን ነቅለዉ ወደ ጥልቁ ይገባሉ። ስሙ ከስም በላይ ይሆንባቸዋልና ሊቋቋሙት አይችሉም። ለሙከራ በየካፌዉ፣ በየሬስቶራንቱ አልያም ታክሲ ዉስጥ ስትገቡ ይህንን ስም ከፍ ባለ ድምጽ ብትጠሩ የጋኔን መዓት ሲደናበር ታዩታላችሁ። አልያም ደግሞ በእረፍት ቀናችሁ በኦሮሞ ባሕላዊ ልብስ ሽክ ብላችሁ በሰፈራችሁ ወይም በመዝናኛ ቦታዎች አካባቢ ጎርደድ-ጎርደድ በሉ። የሆነ ሰዉ ባልጠበቃችሁት መልኩ ጭር ጭር ብሎ በጥላቻ ዓይን ከተከተላችሁ ያ ጋኔን እየተቃጠለ ነዉና ዘና በሉ።
ከዓጼ ኃይለስላሤ ዘመነ-ንግሥና ጀምሮ መንፈሱ ከነገሠባቸዉ ሥፍራዎች የፊንፊኔ ዩኒቨርሲቲ  ዋነኛ ሆኖ ነበር። እዚያዉ ቦታ ላይ ለመንፈሱ ሥርዓተ-ዓምልኮ ይፈጸማል። መስዋዕት ይቀርባል። ዉዳሤና ቅዳሤ ይቸራል። ጭፍራዎችና ደቀ-መዛሙርት ሰልጥነዉ፣ ተቀብተዉና ተጠምቀዉ ለመንፈሱ ሀዋርያነት ከበቁ በኋላ በየቦታዉ ይበተናሉ። አንድ ሀገር፣ አንድ ሀይማኖት፣ አንድ ቋንቋና አንድ ባሕል የመንፈሱ መሪ ቀኖናዎች ናቸው። ከዚህ ዉጪ ያሉ እዉነታዎችን አይቀበልም። በተለይ ደግሞኦሮሞ እና ኦሮሚያ የሚባሉ ስሞችን መስማት እንደእሳት ይለበልበዋል። ለእኔና ለወገኖቼ ደግሞ ይህ ስም ከማር ይበልጥ ለኣንደበታችን ይጣፍጠልና በሄድንበት ቦታ ሁሉ ስለታላቅነቱ እንመሰክራለን። እዉነታዉንም እናስተምራልን። እዉነትን ይዞ ዝምታ አናዉቅበትምና  “ዝም በሉ!” በተባልን ቁጥር ደግሞ ይብስብናል።
ከ1991ዱ ለዉጥ በኋላ የታየዉ የነባራዊ ሁኔታ መቀየር ለዓጼዎቹ ጋኔን ታላቅ ነዉጥ ሆነ። በጭራሽ ሊቋቋሙት የማይቻላቸዉ ይህ ታላቅ ስም አየሩን ጥሶ ገባ። ጋኔኑ መንፈሱ ተሸበረ። በወቅቱ ከባዕድ ቋንቋ ተጽዕኖ ተላቀዉ አፋቸዉን በፈቱበት ቋንቋ የመማር ዕድል ያገኙ ሕጻናት በደስታ ሲቦርቁ ያየ ይህ ክፉ መንፈስ በቅናት ተይዞ ያሰማ የነበረዉ ጫጨታ ቀላል አልነበረም። እናማ! አሁን ዉጊያዉ ጫጨታና ሁካታ ከማያቆመዉ ሠራዊት ጋር ሆኗልና ዓይኑ እያያ፣ ጆሮዉም እያሰማ ምድሪቷ ስለኦሮሞና ኦሮሚያ ትሰማለች። ሰማዩም ማዳመጡን ይቀጥላል። ግልጽ በሆነ ቋንቋ ደግሞ ዓይናቸዉ እያያ፣ ጆሮኣቸዉ እየሰማ ኦሮሚያ ነጻ ትወጣለች!
እዉነትን የሚጠላ፣ ሕዝቦችን ለዘለዓለም ጭለማ ዉስጥ ማቆየትን የሚሻ፣ የንጹሃንን ደም የሚጠጣ ክፉ ነገር ቢኖር ጋኔን (demon) ነዉና አንባቢዎቼ ተምሣሌታዊ አገላለጼን በዚሁ መልኩ ይረዱታል ብዬ አምናለሁ። አነሳሴ ትዉልዱ ከዚህ ክፉ አመለካከትና ተግባር ጋር የሚያደርገዉን ሁለገብ ትግል ብዙዎች ባላተኮሩበት አቅጣጫ መቃኘት ነዉና ወደዚያዉ ልዝለቅ።
አንድ ወቅት በፊንፊኔ ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ የሚገኙ የነጻነት ተፋላሚዎች መንፈሱን ያሸበረ ዘመቻ ኣዘጋጅተዉ ነበር። ዘመቻዉ በተቻለ መጠን መላዉን የፊንፊኔ ምድር ያካለለ ሲሆን  የሕዝብ ማመላለሻ አዉቶቡሶች፣ ታክሲዎች፣ ሬስቶራንቶችና ካፌዎች፣ ጋዜጦችና መጽሔቶች የሚሸጡባቸዉ አደባበዮችና ባጠቃላይ መንፈሱ በብዛት የሚሰባሰብባቸዉ አካባቢዎች ላይ  በተለይ ያተኩራል። በዘመቻዉ ላይ የተሳተፉ ወጣቶች በታሪክ ዕዉቀታቸዉ የመጠቁ፣ በፖላቲካ ኪሂሎታቸዉም የላቁ፣ የተደናገጠዉን መንፈስ ለማረጋጋትም በአካላዊ ብቃታቸዉ ጥንቁቅ የሆኑና በአጠቃላይ ሁለንተናዊ ጥበብን የታጠቁ ስለሆነ መንፈሱ ሊቋቋማቸው አልደፈረም። ደግሞም አይቻለዉም ነበር።
ስለዚህም በዘመቻው መጀመሪያ አካባቢ መንፈሱ ተደናብሮ በየፌርማታዉ ላይ ያለቦታዉ ሲወርድ፣ በየሆቴሎቹና ሬስቶራንቱ ዉስጥ የቀረበዉን  ምግብና መጠጥ ጥሎ ሲሸሽ ማየቱ አስገራሚ ትዕይንት ሆነ። ለሣምንታት በዘለቀዉ በዚህ ዓይነቱ ዘመቻ ስለኦሮሞና ኦሮሚያ ዕዉነታዎች ለጀማዉ በሰፊዉ ተሰብኳል። በራሪ ወረቀቶች ተበትነዋል። ከከረ-ቆሬ እስከ  ከረ-አሎ ፣ ከከረ-ቃሉ(ቃሊቲ) እስከ  ከረ-ገፈርሳ ድረስ በአምስቱ የፊንፊኔ በሮች የነጻነት መልዕክተኞች ተመላልሰዋል። ለተገፉ ሕዝቦች የክብር ብርሃን ፈንጥቋል። ለዘመናት በመንፈሱ ተጽዕኖ ሥር የወደቁ ወገኖች ነጻ ወተዋል። የተነጠቁትን ብሔራዊ ኩራታቸዉን መልሰዉ ተላብሰዋል። በኣንጻሩ ደግሞ ለዘመናት የበላይነትን ይዞ ሲፏልል የኖረ ዉሸታም መንፋስ ከነቀንበሩ ወደ ጥልቁ ተጥሏል። በሦስት ሺዎች ዓመታት ያሰላ የነበረ ዘመኑ አግባባዊ በሆነ የታሪክ መስፈሪያ ተለክቶ ባይመቸዉም ተገቢ ቁመቱን አግኝቷል።
በሌላ መልኩ ተመሳሳይ ዘመቻ ስለመኖሩ የተረዳሁት በቃሊቲ እሥር ቤት ዉስጥ ነበር። በፊንፊኔና ዙሪያዋ የሚኖረዉ የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት የተቀነባበረ ሤራዎች ሰለባ ሆኖ ቆይቷል። ሥርዓት በተለዋወጠ ቁጥር በሚፈራረቁ የዘመኑ ጉልተኞች ከቤት-ንብረቱ ይፈናቀላል። ማህበራዊ ሕይዋቱ ይናጋል። በኣካባቢዉ ላይ የነበረዉ አሻራዉ ይፋቃል። ይህ ስልታዊ የዘር ማጽዳት ዘመቻ ዛሬ የመጨረሻ ምዕራፉን እንደያዘ በቅርቡ የታወጀዉ ማስተር ፕላን እንድምታ አመላካች ነዉ።
ይህ ዓይነቱን ኣደጋ ለመቋቋም የአቅማቸዉን ያህል ደፋ ቀና ሲሉ የተገኙ የአካባቢዉ ወጣቶችን ለማዳከም በየጊዜዉ የተለያዩ የማጥመጃ አንቀጾች ይዘጋጃሉ።ኣንዴ በአደገኛ ቦዘኔነት በሌላ ጊዜ ደግም ሌላ የፈጠራ ክስ እየተፈለገ ወራንት ይቆረጥላቸዉና መዳረሻቸዉ ወህኒ ቤት ይሆናል። በዚህ ዓይነቱ ሁኔታ ወደ እስር ቤቱ የሚወረወረዉ ወጣት ቁጥር ቀላል አይደለም።
ይህንን ወጣት በኣንዴ ወደ ብሔራዊ ትግል ማምጣቱ ከባድ ቢሆንም በተገኘ አጋጣሚ ብሔራዊ ንቃቸዉን በማጎልበት ወደ ነጻነት ትግሉ መሳብ እንደሚቻል ግን አይተናል። ይህንን እዉነታ በተግበር ያረጋገጡ የቃሊቲ ወገኖቼን ምንጊዜም በኩራት አስታዉሳቸዋለሁ።   በዚያ እጅግ ተፈታታኝ የሕይዋት ጎዳና ላይ ሰዉ ከራሱ ኣልፎ ለሕዝቡ ያስባል ብሎ መገመት በሚያስቸግር ሁናቴ ዉስጥ የቃሊቲዉ ዘመቻ እዉን ሆነ።
በዚህ ዘመቻ በፈጠራ ክስ ወደ ወህኒ የሚገቡትን ወጣቶች ብሔራዊ ማንነታቸዉን በማጎልበት የነጻነት ታጋዮች እስከ መሆን ድረስ አብቅቷቸዋል።  በሂደቱ የኦሮሞን ባንዲራ በክንዱ ላይ አስሮ የሚንጎማለል ቆራጥና ደፋር ወጣት ማፍራት ተችሎ ነበር። በወቅቱ ይህንን የተመለከቱ የእስርቤቱ  ሹሞች (አፈወርቅ ተፈራ ፣ ፍሰሃ ገ/ማሪያምና ኢያሱ) በሁኔታዉ ተደናግጠዉ “…በተራ ወንጀል የሚናስረዉ ወጣት ቀንደኛ ኦነግ እየሆነ ይወጣል።” በማለት ስጋታቸዉን ገልጠዋል። በነገራችን ላይ እነዚህ የእስር ቤት ኃላፊ የነበሩ ሰዎች በኦሮሞ እስረኞች ላይ ከፍተኛ በደል ሲፈጽሙ የነበሩ መሆናቸዉን በዚሁ አጋጣሚ ወገኖቼን ማስታወስ እወዳለሁ።

Wednesday, December 3, 2014

በአዲስ አበባ 7ቱም የሃይማኖት ተቋማት ለመንግስት የደህንነት ስራ እንደሚሰሩ ታወቀ

የፌደራል መንግስቱ የ2006 የጸጥታ አጠባበቅ ግምገማ በሚያደርግበት ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው በአዲስ አበባ 7ቱም የሃይማኖት ተቋማት ከመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ጋር በጋራ በመቀናጀት የደህንነት ስራ እየሰሩ ነው።
አጠቃላይ ውይይቱን በተመለከተ በደረሰው ሚስጥራዊ የድምጽ መረጃ እንደሚያስረዳው በአዲስ አበባ በተቋቋመው መዋቅር ውስጥ የሃይማኖት ተቋማት ተወካዮች የሚገኙበት ሲሆን፣ መንግስት መኪና፣ ኮምፒዩተር፣ ጽ/ቤትና ሌሎች ቁሳቁሶች ሰጥቷቸው ከመንግስት ጋር በመሆን ጸጥታን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን የአዲስ አበባ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊው በጉባኤው ላይ ተናግረዋል
Keep religion out of politics!
ህገመንግስቱ መንግስትና ሃይማኖት የተለያዩ መሆናቸውን ቢደነግግም፣ የመንግስት ባለስልጣናት በሚስጢር በሚያደርጉት ስብሰባ የሃይማኖት ተቋማት የመንግስትን የደህንነት ስራ እንደሚሰሩ መግለጻቸውን ከዚህ ቀደም ኢሳት በድምጽ አስድገፎ ማቅረቡ ይታወቃል።
በዚሁ ስብሰባ ላይ የኦሮምያ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ በክልሉ የሚታየውን የዋቄ ፈታ እምነት ለማዳከም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ተናግረዋል። ባለስልጣኑ ለተሰብሳቢው ሲናገሩ፣ ኦነግ በዋቄ ፈታዎች መጠቀም ይፈልጋል፤ የዋቄ ፈታ ድርጅት ተወካዮችን ስትራቴጂ ለመፈተሽ  በስውርም በግልጽም ሰዎችን አሰማርተናል፤ እነሱ በሚያቀርቡት ሪፖርት ላይ ተነስተን እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል።
የአዲስ አበባው ተወካይ ከአክራሪነት አንጻር ህዝቡን በአራት ደረጃ በመክፈል ማሰልጠናቸውን የተናገሩ ሲሆን፣ ከ ዲ ወደ ሲ 52 ሰዎች፣ ከቢ ወደ ሲ 4486 ሰዎች ከቢ ወደ ኤ 7980 ሰዎች መለወጣቸውን ተናግረዋል። ሰዎቹ ተለወጡ የተባሉት ቀድሞ ሲከተሉት የነበረውን የሃይማኖት አስተሳሰብ በመተዋቸው ነው።

Rally Against Tigrean Rulers' (TPLF) Repression in Oromia Against Oromo (November 29, 2014) - Rally Against Repression ‪#‎BecauseIAmOromo‬ -

Friday, November 28, 2014

What’s dragging Ethiopia’s democratic governance?

One of the most enduring features of the political system run by the ruling party in Ethiopia is the chronic problem of good governance. The rhetoric to achieve good governance in numerous variables has failed to match the reality on the ground.
When the EPRDF regime took power in 1991, it adopted different legal reforms essential to realize good governance. These reforms included, but not limited to, the participation of opposition parties in the political discourse, the introduction of independent media, and decentralization and adoption of the federal and parliamentary system of government. Furthermore, periodic general elections have taken place for four times in the past (1995, 2000, 2005 and 2010). From formal perspectives, it seems Ethiopia is an emerging democracy and departing from its authoritarian past. Impressed by such rhetoric, many international organizations such as Freedom House and most western states (at least until recently) referred to the country as an ‘emerging democracy’.
Nevertheless, the reality on the ground remains diametrically opposed from the formal rhetoric provided under official documents. In light of major variables of good governance such as legitimacy, accountability, transparency of government activities, and respect for the rule of law, the Ethiopian governance performance stays at a dismal bottom of almost every index even by some African countries’ standard known for their authoritarianism. According to the 2013 Mo Ibrahim Index of African Governance, Ethiopia ranked 33rd out of the 53 African countries surveyed. Ethiopia also ranked 111th out of 177 countries in Transparency International’s 2013 corruption index.
We Need freedom and Justice!
One too many to count
The factors that are dragging the progress of good governance in the country are structural and ideological in nature. First, what could be considered as one of the major structural problems is the absence of democratic culture in the country’s political history. The considerable part of the country’s political history had undergone through traditional feudal rule that was characterized by absolute loyalty that legitimized the exploitation of the poor. And in the last four decades the repressive political culture has been manifested under the banner of promoting the rights of nations and nationalities and ensuring socio-economic advancement through communist revolutionary polices. Despite the claim by both the communist Derg and the current regime of enjoying popular support, the old patriarchal top-down power relations have been systematically and firmly maintained in a harsh manner, if not harsher than it was during the imperial period.
The second is ideological - the adoption of leftist Marxist ideology into the country’s political discourse and its undeniable implications on the policies of the powers that be. As is known globally, it is an ideology strictly attached to undemocratic practices such as extreme loyalty to party discipline, restricting rights of citizens and economic freedoms, and the enriching of a few party elites who are more powerful than formal governmental institutions. In such controlled system of governance run by the few decision making process is secretive and there is total absence of effective mechanism to hold government officials accountable. At present, the ruling party in Ethiopia is governing the country in asoviet-style system of democratic centralism that continues to seriously undermine the progress of democratic institutions.

Wednesday, November 26, 2014

Oromo-American Citizens Council (OACC) on Amnesty’s “Because I Am Oromo”

Oromo-American Citizens Council (OACC) is a Minnesota based, non-profit organization set up, among others, to expose human rights violations against the Oromo people and influence the policy of the U.S. towards Ethiopia. Minnesota is a state with the highest population of Oromos outside Africa.
OACC collaborated with the Advocates for Human Rights in the 96-page report issued in 2009 under the title, “Human Rights in Ethiopia: Through the Eyes of The Oromo Diaspora.” That Report documented the experiences Oromos in Diaspora faced when they lived in Ethiopia. In May 2005, theHuman Rights Watch also issued a report entitled, “Suppressing Dissent: Human rights Abuses and Political Repression in Ethiopia’s Oromia Region.” This report, for the first time, exposed the mechanisms used the Ethiopian government to control rural communities in Oromia through theGott and Garee Systems. Furthermore, the periodic U.S. State Department’s own annual reports have documented rampant human rights violations against the Oromos over the years.
Amnesty International’s report, ETHIOPIA: BECAUSE I AM OROMO: SWEEPING REPRESSION IN THE OROMIA REGION OF ETHIOPIA, is the most researched and the most comprehensive report ever conducted about human rights violation against the Oromos. The vivid descriptions of tortures conducted against Oromos, the long imprisonment without trial, the murders by security forces, the harsh actions taken against peaceful protests are all well documented with irrefutable evidences. The report further disclosed that any act of Oromo nationalism that is not controlled by the government, such as the Oromo language and the culture development movement, results in detentions and tortures. For that, we want to take this opportunity and congratulate and thank Amnesty International.

Tuesday, November 25, 2014

Amnesty report,,,Because i am Oromo part 7 OROMO ARTISTS AND OTHERS CELEBRATING OROMO CULTURE

Under Ethiopian and international law everyone has the right to enjoy, develop and promote
their own culture and therefore no-one may be arrested for the expression of their cultural
identity.107
Nevertheless, hundreds of people have been arrested in recent years because of their
involvement in expressions of Oromo culture. The government has exhibited hostility to
displays of Oromo cultural heritage. Oromo artists, including writers and singers, have been
harassed, arrested and tortured. In a number of incidents, the government has shown signs of
equating Oromo cultural expression with anti-government sentiment and fearing cultural
expression as a potential catalyst for political opposition to the government. A former student
told Amnesty International:
“If you talk about your rights, culture and identity as an Oromo, you
must be a supporter of OLF.”108
More than 10 people interviewed by Amnesty International said they had been arrested for
some form of cultural expression, in addition to students interviewed by Amnesty
International who were harassed or arrested for their involvement with student cultural
societies, as documented above. The organization also received information from a number of
sources about large numbers of arrests at Oromo traditional festivals and several other cases
of singers and artists arrested since 2011.
More than 200 people were reported to have been arrested at the 2012 celebration of the
traditional festival of Irreecha, celebrated in Debre Zeit (which the Oromo call Bishoftu).
Some were reportedly arrested in several locations including Guder, Ambo and Shashemene
on 29 September 2012 as they were on their way to the festival and further arrests were
reported to have taken place at the festival itself on 30 September 2012. Some of those
arrested were reportedly transferred to Maikelawi. Reported reasons for arrests included
wearing clothes in colours considered as symbols of Oromo resistance – red and green – or
alleged chanting of political slogans during the festival.
Several people reported to Amnesty International they had been arrested because of their
participation in or promotion of the Oromo traditional religion Waaqeffannaa or the traditional
governance system of Gadaa. Over 150 people were reportedly arrested on 23 August 2011,
after the ceremony in the Gadaa tradition when leadership is handed over to the next
generation. One of those arrested, a young man who had been a student at Adama University,
told Amnesty International he had been travelling around the region to document the
ceremony but was arrested on the accusation he had being trying to incite people to rebel
against the government. He was arrested and transferred to Maikelawi, along with six other
Adama University students who belonged to the same cultural society. In Maikelawi, he
encountered 20 other students from Adama University arrested over the same period of a few
days.109
In addition to those arrested for wearing green and red clothing at the 2012 celebration of
Irreechaa, other people have been arrested for wearing or selling Oromo traditional clothing:
“There was a public holiday and some students wore their traditional
clothes to express their culture. The authorities said that we were
expressing a political opinion. Eleven of us were arrested and detained
at the police station for five days, beaten and interrogated. They asked
us which political organization was behind us, who we were supporting.
They said I was opposing the government and was inciting the other
students against the government.”110
Amnesty International interviewed five Oromo artists – singers and writers – who were
subjected to harassment, arrest and torture. The organization also received information from
other sources about the cases of two other singers. Writing or singing about Oromo history,
including the perception of a history of oppression many Oromos hold, or expressing criticism
of the government’s treatment of Oromos, are met with hostility by the government as
expressions of dissent and perceived to have the intention of inciting others against the
government.

Without energy could Africa’s growth run out of steam?

Despite vast natural reserves, the average African accesses less electricity than is needed to power a 50-watt light bulb.
The transformation – and the profits – that could come from ‘powering Africa’ have caught the imagination of the donor community, private investors and African governments alike.
After all, Africa’s energy sources are many and diverse. From natural gas to coal, renewables or even diesel, there are more than sufficient local sources to meet the continent’s needs.

And as the continent experiences the kind of economic growth that G7 nations like France and Germany can only dream about, to fully realise its growth potential Africa needs energy much more of it – and the infrastructure to ensure that it is delivered affordably, safely and consistently to households as well as industry.
At the moment, however, the infrastructure is not fit-for-purpose. “Across Africa investors joke about living in a ‘bring-your-own-infrastructure’ continent,” says an article in the Economist. “Firms must provide independent generators, water purification and even sewage treatment when building a factory or hotel. Of these the costliest is often power.”
And the amount of power generated also falls woefully short of what is needed. The 48 countries of sub-Saharan Africa (with a total population of 800 million) generated 90GW in 2012; that’s roughly the same amount of power as Spain, a country of 45 million. Two-thirds of the sub-Saharan population live with electricity, and the International Energy Agency’s (IEA) Africa Outlook reports that “electricity consumption per capita is, on average, less than that needed to power a 50-watt light bulb continuously.”
The social and economic costs of these failures are high. Introducing its Africa report last month, IEA’s executive director, Maria van der Hoven said: “A major crisis continues within our global system; it’s an energy poverty crisis. At [its] epicentre is sub-Saharan Africa.”
Advertisement
But now that may all be about to change. A 2010 report (pdf) from the African Development Bank states: “The pipeline of clean energy projects is long and growing – hydro, wind, solar, even geothermal. All sources of energy have to be tapped, doing it right of course, ensuring all safeguards, social and environmental are respected.” And in 2013, the US became the highest profile donor partner, when President Barack Obama unveiled the Power Africa project that aims to “double the number of people with access to power in sub-Saharan Africa.”

Sunday, November 23, 2014

ያጣነውን መብትና ነጻነታችንን በእጃችን ለማስገባት ዛሬውኑ እንነሳ

በዳንኤል ታደሰ*
ሃገራችንና ወገኖቻችን ለኢኮኖሚና ማሕበራዊ ችግሮች ከመጋለጥ አልፈው አደገኛ አጣብቂኝ ውስጥ ናቸው፡፡ ለሕዝቡና ለሀገሪቱ ጥቅም የሚቆም ብቃት ያለው አስተዳደር የለም፡፡ ህግ አለ፣ ህገ መንግስት አለ፣ ቢባልም ተገቢ ያልሆኑና ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ አፋኝ፣ አስደንጋጭ እና ኢሰብአዊ ሕጐችና ደንቦች በተከታታይ ይወጣሉ፡፡ እነኚህም ሕዝቡን በተደራራቢነት እያስጨነቁት ይገኛሉ፡፡ ህጐችና ደንቦች ሲወጡ ሕዝብ መወያየትና መምከር ሲገባው፣ ውይይት ሳይደረግባቸው በዘፈቀደ እና ባልሰለጠኑ የመንግስት ካድሬዎች ተግባራዊ ሲሆኑ ይታያል፡፡
የወጡና የፀደቁ ሕጐች ላይም ሆነ በአፈፃፀም ላይ ችግሮች ሲፈጠሩ ማየት የሚኖርበት ፍርድ ቤት ነበር፤ ነገር ግን በሚወጡ ሕጐች የፍ/ቤት ሥልጣን ተነጥቆ ለኤጀንሲዎችና ለባለስልጣናት እንዲሁም ለሌሎች ባልበሰሉ ካድሬዎች ለተሞሉ መስሪያ ቤቶች እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ ከዚህ አኳያ ስናይ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ህዝባችን አግኝቷል ወይ? የሚል ጥያቄን አስነስቶ ከመሰላቸታችን የተነሳ በኢትዮጵያ ሕግና መንግስት እንደሌለ ለማንም ግልጽ ነው።
ባለፉት 23 ዓመታት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባላት ናችሁ በሚል እጅግ በጣም ብዙ ኦሮሞዎች ታስረዋል፣ ተሰደዋል ወይም ተገድለዋል። ይህ ሁኔታ አሁንም በሰፊው ቀጥሏል። የአሁኑን ለየት የሚያደርገው ክሱ “ራሱን ኦነግ ብሎ ከሚጠራው ‘አሸባሪ’ ድርጅት ውስጥ አባል በመሆን …” ወደሚል በመቀየሩ ለነጻነታችን የምናደርገውን ትግል ሲያጣጥለው ይታያል።
ቀደም ብሎ በመሰረቱት ክሶች ደልዴሳ ዋቆ ጃርሶ፥ ገልገሎ ጉዮ ቦሩ እና ዋርዮ ጣጤሳ ጉዮ የተባሉ ግለሰቦች የኦነግ አባል በመሆናቸው ‘የሽብርተኝነት ድርጊቶችን’ ሲፈፅሙ ይዣቸዋለሁ’ በማለት የፀረ-ሽብርተኝነት ሕጉን በመጥቀስ ክስ መስርቷል። በተመሳሳይ ሁኔታ የፌደራል ዓቃቢ ሕግ ባቀረበው ‘የሽብር ወንጀል’ ክስ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የነበሩት አብዲ ከማል የሱፍና ቶፊቅ ረሽድ ዩያ ‘የአሸባሪው’ ድርጅት የኦነግ አባላት በመሆን የሽብር ተግባራትን ልትፈፅሙ ስትሉ ተይዛችኋል’ ተብለው የፀረ-ሽብርተኝነት ሕጉ አንቀፅ ተጠቅሶባቸው ክሳቸውን

ኤሌክትሪክ በየሰዓቱ ይጠፋል “የእጃችንን አገኘን” -10 ቢ.ብር ሲባክን ዝም ብለናል

15 ቢ. ብር የፈጁትን የነፋስ ተርባይኖች፤ በ5 ቢ.ብር የውሃ ግድብ መተካት ይቻላል
ከ10 ቢ. ብር በላይ ሃብት በከንቱ ባከነ፤ እንደ ዘበት በነፋስ ተወሰደ ማለት ነው
በረሃብተኛ ድሃ አገር፣ ይሄ ሁሉ ብክነት እብደት ነው? ወንጀል ነው? ወይስ ምን?
ግን፤ ወይ ነገሬ አላልነውም፤ ወይ አብረን አጨብጭበናል፤ ወይ በዝምታ ፈቅደናል
የግድብ ግንባታን የሚቃወሙ የአካባቢ ጥበቃ ቡድኖች፣ መጫወቻቸው አድርገውናል
ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ፤ የአካባቢ ጥበቃ ቡድኖችን፤ “የድህነት ጠበቃ” ብለዋቸው ነበር

አገር    አመት    የነፋስ ተርባይኖች አቅም (ሺሜዋ)    በአመት ያመነጩት ሃይል (ሺ ጊዋሃ)    የተርባይኖቹ ብቃት
ጀርመን    2005    31    50    18%
ፈረንሳይ    2005    7.6    15    22%
ፖላንድ    2005    2.5    5.6    25%
ብሪታኒያ    2005    8.7    19    25%
ስፔን    2005    23    49    24%
ጣሊያን    2005    8    13.6    19%
አሜሪካ    2001    4    6.7    19%

በውሃ ግድብ የኤሌክትሪክ ሃይል የሚያመነጩ ጣቢያዎች ብቃትስ?    ከ40 – 50%
መንግስት ባለፈው ወር የተፈራረመውን ውል ጨምሮ፣ በነፋስ ተርባይን ኤሌክትሪክ የሚያመነጩ ሶስት ጣቢያዎችን ለማቋቋም 770 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ሃብት አፍስሷል። ቀላል ገንዘብ አይደለም። ከ15.4 ቢሊዮን ብር በላይ ነው። የሶስቱ ጣቢያዎች ኤሌክትሪክ የማመንጨት አቅም ተደማምሮ ስንት እንደሆነ ደግሞ ተመልከቱ - 325 ሜጋዋት ብቻ ነው። በቃ፡፡ እና …ለዚህ ነው ያ ሁሉ ገንዘብ እየፈሰሰ ያለው? በገንዘብ መጫወት ይሉሃል፣ ይሄ ነው። 

ለንፅፅር ያህል የህዳሴ ግድብ፤ ከነፋስ ተርባይኖቹ ጋር የሚመጣጠን የማመንጨት “አቅም” ለመፍጠር ምን ያህል ገንዘብ እንደሚፈጅበት ማስላት እንችላለን። ከግልገል ጊቤ ጣቢያዎች ጋር፣ አልያም ከተከዜ ወይም ከጣና በለስ ግድቦች ጋርም ማነፃፀር ይቻላል። የግድቦቹ አማካይ የግንባታ ወጪ፣ ዝቅተኛ ነው፡፡ ለአንድ ሜጋዋት 1.2 ሚሊዮን ዶላር አይደርስም። በዚህ ሂሳብ፣ ባለ 325 ሜጋዋት ማመንጫ ግድብ ለመገንባት፣ ቢበዛ ቢበዛ በአማካይ 390 ሚሊዮን ዶላር ቢፈጅ ነው (ማለትም፣ ከስምንት ቢሊዮን ብር በታች)። ለነፋስ ተርባይ ሲሆን ግን፣ ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ! 
ታዲያ፤ በአነስተኛ ወጪ፣ ከውሃ ሃይል ኤሌክትሪክ የሚያመነጩ ግድቦችንና ጣቢያዎችን መገንባት እየተቻለ፣ ያ ሁሉ ገንዘብ ለምን በነፋስ ተርባይን ይባክናል? እንዴ! ከሰባት ቢሊዮን ብር የሚበልጥ ልዩነትኮ፣ በጣም በጣም ብዙ ነው። በየእለቱና በየሰዓቱ መብራት እየተቋረጠ ስራ የሚስተጓጎለው፣ ፋብሪካዎች የሚከስሩት፣ ጨለማ ውስጥ የምናድረው፤ የኤሌክትሪክ ማሰራጫና ማከፋፈያ ተቋማት በማርጀታቸውና በማነሳቸው ነው ተብሎ የለ! በከንቱ የሚባክነውን ገንዘብ፣ ለዚህ ለዚህ ማዋል ይቻል ነበር።